የሚያስፈልገው ግን
Posted onማርታ ኢየሱስን ወደ ቤቷ ጋብዛለች፣ ይህ መቀበል ለማሪያምና ለሌሎች ሰዎች ከኢየሱስ ጋር ቁጭ ብለው ከእርሱ ለመስማት ልዩ እድል ፈጥሮላቸዋል፡፡ ማርታ ራሷ ግን ከአገልግሎት ብዛት የተነሳ ከኢየሱስ የመስማት ዕድል እያገኘች አይደለም፡፡ በተጨማሪም፣ ማርታ የአገልግሎቷን ቀልጣፋነት ለማሻሻል ማሪያም ከተቀመጠችበት የኢየሱስ እግር ተነስታ ወደ እርሷ እንትመጣ ፈልጋለች፣ ጠይቃለችም፡፡ የሚያስፈልገው ግን ጥቂት ወይም አንድ ነገር ነው፡፡