Sermons

እልካችኋለሁ

Posted on
እልካችኋለሁ ፡፡

“ሂዱ፤ እነሆ፥ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ፡፡” በተኵላ መካከል ማርኮ ለመመለስ ተልእኮ ወስዶ የምንቀሳቀስ በግ ተመልከቱ፡፡ ለራሱም ተስፋ የሌለው ይመስላል፡፡ የወንጌልን ሰባኪነት ተልዕኮ ይዞ የምንቀሳቀስ ሰው እንዲሁ ነው፡፡ ተግዳሮቱ ብዙና ከባድ ነው፡፡ግን የተልዕኮው ባለበት እግዚአብሄር ደግሞ የበለጠ ብርቱና ታማኝ ነው፡፡ ስለዚህ ስመችም ሳይመችም መልእክቱ መተላለፍ አለበት፡፡ “የእግዚአብሔር መንግሥት ግን ወደ እናንተ እንደ ቀረበች ይህን እወቁ”