Sermons

Easter about Future

Posted on

ከኢየሱስ ከሞት ከመነሳት እውነት (ሃቅ) በተስተጀርባ በተለይ ዛሬ ላይ ያለን ትውልድ በትክክል ማሰብና መገንዘብ ያለብን እውነት እንዳለ አምናለሁ፡፡ እርሱም ትንሳኤው ኢየሱስ ተመልሶ እንደሚመጣ እርግጠኞች ያደርገናል፡፡

ጌታ ኢየሱስ ገና ከመገደሉ በፊት ለተከታዮቹ ደጋግሞ ኣሳልፎ ሊሠጥና መከራ ሊቀበል እንዳለ፣ ሊሰቀልና በሶስተኛው ቀን ከሞት ስለመነሳቱ እና ወደ አባቱ እንደሚሄድ ተናግሮ ነበረ፡፡ እያንዳንዱም ነገር ከሦስት ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ተፈጸመ፡፡ ኢየሱስ እንደ ተናገረ ሆኖአል፡፡
(Sermon By Teklu, ECMYIS, Scotland, UK)

Teachings

እምነታችን

Posted on

እንኳን ወደ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ የሱስ በስኮትላንድ ድረ-ገጽ በደህና መጡ፡፡ የቤተክርስቲያናችን ስም ምንጫችን ከሆነችው እናት ቤተክርስቲያን ፣ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ የሱስ በቀጥታ የመጣ ሆኖ በስኮትላንድ አውድና ኗሪዎችን ማዕከል ባደረገ መልኩ የተመሠረተች ቤተክርስቲያን ናት፡፡ የቤተክርስቲያንቱ ልዩ መታወቂያ የሆነው መካነ የሱስ ትርጉሙ የኢየሱስ መኖሪያ ሥፍራ ማለት ነው፡፡ በአጭሩ ለመጥራት እንዲመች “ መካነ የሱስ በስኮትላነድ ” የምለውን […]