Sermons

እልካችኋለሁ

Posted on
እልካችኋለሁ ፡፡

“ሂዱ፤ እነሆ፥ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ፡፡” በተኵላ መካከል ማርኮ ለመመለስ ተልእኮ ወስዶ የምንቀሳቀስ በግ ተመልከቱ፡፡ ለራሱም ተስፋ የሌለው ይመስላል፡፡ የወንጌልን ሰባኪነት ተልዕኮ ይዞ የምንቀሳቀስ ሰው እንዲሁ ነው፡፡ ተግዳሮቱ ብዙና ከባድ ነው፡፡ግን የተልዕኮው ባለበት እግዚአብሄር ደግሞ የበለጠ ብርቱና ታማኝ ነው፡፡ ስለዚህ ስመችም ሳይመችም መልእክቱ መተላለፍ አለበት፡፡ “የእግዚአብሔር መንግሥት ግን ወደ እናንተ እንደ ቀረበች ይህን እወቁ”

Sermons

እግዚአብሄርን ማስገረም

Posted on
እግዚአብሄርን ማስገረም አይቻልም፡፡ መካነ ኢየሱስ, መካነ የሱስ በስኮትላንድ, እጅህ ንጹህ አይደለም, No surprise!, ስብከት በተክሉ , የግላስጎ አመኞች, የእግዚአብሄርን ጸጋ አልጥልም, እሬ እኔ ማን ነኝ, ያንስብሃል ምስጋናዬ ያንስብሃል ጌታ, ምህረት የበዛለት , Amazing grace, saved by grace, Mekane Yesus, ECMYIS, Mekana Yasus in Scotland, Glasgow christians, Evangelical chuch in glasgow, wash your hand, hand washing

ዳዊት በእግዚአብሔር ፊት (በመገኘቱ ውስጥ) ተቀመጠ። በዚያም ሆኖ ትክክለኛ ማንነቱን እና የእግዚአብሔርን ቸርነት ማሰብ ጀመሬ። እግዚአብሔር ልብን እንደሚያውቅም ተረዳ።

ሞት ተፈርዶበት እያሌ ከዚያ አስመልጦት በህይወት ያኖረውን ጌታ ንጉሥ ሆኖ ማገልገል ላይ የሚገኘው ዳዊት እግዚአብሄርን ባለእዳ ማድረግ ይችላል ወይ? እኛስ ብንሆን፣ እግዚአብሄር ሳያደርግልን፣ ለእግዚአብሄር የምናቀርበው ነገር ምን ይኖረናል?