በአምላኩ በእግዚአብሔር ልቡን
Posted onጊዜው ዳዊት (ንጉስ ለመሆን ታጭቶ ለነበረው ወታደር ማለት ነው) እጅግ በጣም አስቸጋሪ እና የጥያቄ ጊዜ ነበረ፡፡ በሁሉም የተተወበት ጊዜ፡፡ ያገኘው ሁሉ ሊገድለው በሚፈልግበት ጊዜ ውሰጥ ሆኖ በአምላኩ በእግዚብሄር ልቡን አበረታ፡፡ ሁሉም ጭልምልም ባለበት ሰዓት ውስጥ አሁን አይኑን መትከል የሚችለው በእግዚአብሄር ላይ ብቻ ነበረ፡፡ ሁሉም ሲሄድ እግዚአብሄር ግን ቀሪ ረዳተችን፣ ቀሪ አለኝታችን፣ ቀሪ ዘመዳችን፣ ቀሪ አፍቃሪያችን ነው፡፡1ሳሙኤል 30፡1-6