መዳን በኢየሱስ
Posted onበምዋርተኝነት መንፈስ የተያዘችና በጥንቆላዋ (በምዋርቷ) ለጌቶቿ ብዙ ትርፍ ታስገኝ የነበረች ሴት ናት፡፡ እርሷ ከሚትናገረው ትንቢት (ምዋርት) ይልቅ እነጳውሎስ የሚሰብኩት ስብከት ለመዳን ጠቃሚ እንደሆነ ትናገራለች፡፡ እነርሱም የሚላኩለት ጌታ እርሷ ከሚታገለግላቸው ጌቶችና ከምዋሪት መንፈስ የሚሻል እንደሆነም ጠቁማለች፡፡ “የመዳንን መንገድ የሚነግሩአችሁ እነዚህ ሰዎች የልዑል አምላክ ባሪያዎች ናቸው” እያለች፡፡