Sermons

ምሕረትን አግኝታችኋል

Posted on
አሁን ግን ምሕረትን አግኝታችኋልGod has the power to heal and save a person! By preaching the true word of God and trusting God for the fulfilment of his word, Mekane Yesus in Scotland, Glasgow city, United Kingdom, points out to Him who is the saviour, the creator and sustainer of the whole Universe, God and His Son Jesus Christ. ECMYIS is a church with Lutheran background. ECMYI church is set up by mainly members of the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus,EECMY and Eritrean Lutheran church to reach humanity in Scotland. God saves! EECMY, ECMYIS, Mekane Yesus in Scotland, Mekane Yasus, Ethiopian Church in Glasgow, Scotland, Ethiopian Christina Community, Evangelical Church, Lutheran chuch in Glasgow, Scotland. we meet in St George's Tron Church, Church of Scotland, city center. Christian family, infant baptism is also practiced here. Eritrean Christian church from Lutheran chuch of Eritrea. Mark 10:23-31, Glasgow Mekane Yesus, Glasgow Ethiopian Christians, Glasgow Evangelical church, Mekane Yesus,

“እናንተ ቀድሞ ወገን አልነበራችሁም አሁን ግን የእግዚአብሔር ወገን ናችሁ፤ እናንተ ምሕረት ያገኛችሁ አልነበራችሁም አሁን ግን ምሕረትን አግኝታችኋል።” (1 Pet 2:10)
ሰዎቹ አማኞች ናቸው( ቁ7)፡፡ ከዚህ ሞኝነት ከሚመስል እምነት ጋር ተያይዘው በሕይወታቸው ላይ የተከሰተ ነገር ደግሞ አለ፡፡ ፈጽሞ ማንነታቸውን የሚለውጥ ቅዱስ ስራ ተሠርቶባቸዋል፡፡

እነርሱ ለመዳንና ሰማያዊ ርስት ለውረስ የተጠበቁ ናቸው፡፡ “በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ” (1 ጴጥ 1፡3-5) ይላቸዋልና፡፡

እምነታቸውን ግን ጊዜያዊ ፈታና እያጋጠው ያሉ ሰዎች ናቸው፡፡(1 ጴጥ 1፡6-7) ይህ ፈታና ምንም ያህል ጊዜያዊ ቢሆንም ልባቸውን ግን ያሳዘናቸው ነበር፡፡ ሆኖም ግን ይህ ጊዜያዊ ሀዘን፣ ከእምነታቸውን ፍጻሜ ስመለከቱ የሚኖራቸውን ስሜት ፈጽሞ ሊለውጠው አልቻለም፡፡ “የእምነታችሁን ፍፃሜ እርሱም የነፍሳችሁን መዳን እየተቀበላችሁ፥ በማይነገርና ክብር በሞላበት ሐሤት ደስ ይላችኋል።” (1 ጴጥ 1፡ 9)

Sermons

ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ

Posted on
I will make you to become fishers of men አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ ወደማንችለው አገልግሎት እንደመጣን ይሰማን ይሆን? መዛሙርቱ ሰዎችን አጥማጆች ለመሆን የሚበቁ አልነበሩም፡፡ ኢየሱስ ግን "እንዲትሆኑ አደርጋችሃለሁ" አላቸው፡፡ ይህ ኢየሱስ ያለው ቃል ደግሞ ከንቱ ቃል አንዳልነበረ የደቀ መዛሙርት ሕይወትና የእኛ ራሳችን ክርስቲያኖች መሆን ይመሰክራል፡፡

ወደማንችለው አገልግሎት እንደመጣን ይሰማን ይሆን? እንዴትስ ይከናወንልናል እንል ይሆን? ደቀ መዛሙርቱ ሰዎችን አጥማጆች ለመሆን የሚበቁ አልነበሩም፡፡ በራሳቸው ሊሆኑም አይችሉም፡፡ ኢየሱስ ግን “እንድትሆኑ አደርጋችሃለሁ” አላቸው፡፡ ኢየሱስ ራሱ “እንድትሆኑ አደርጋችሃለሁ ” ብሎኣል፡፡ ይህ ኢየሱስ “እንድትሆኑ አደርጋችሃለሁ” ያለው ቃል ደግሞ ከንቱ ቃል አንዳልነበረ የደቀ መዛሙርት ሕይወትና የእኛ ራሳችን ክርስቲያኖች መሆን ይመሰክራል፡፡ ያ የኢየሱስ ቃል እውነትና ሕያው ሲለሆነ ነው እነስምዖን ጴጥሮስ በሺዎች ለሚቆጠሩት መመስከር የቻሉት፡፡

Sermons

በአምላኩ በእግዚአብሔር ልቡን

Posted on
በአምላኩ በእግዚአብሔር ልቡን Glasgow city, Mekane Yesus congrigation, Scottish Ethiopians church, EECMY, ECMYIS, Mekane Yesus in Scotland, Mekane Yasus, Ethiopian Church in Glasgow, Scotland, Ethiopian Christina Community, Evangelical Church, Lutheran chuch in Glasgow, Scotland. we meet in St George's Tron Church, Church of Scotland, city center. Christian family, infant baptism is also practiced here. Eritrean Christian church from Lutheran chuch of Eritrea. 1 Samuel 30: 1-6

ጊዜው ዳዊት (ንጉስ ለመሆን ታጭቶ ለነበረው ወታደር ማለት ነው) እጅግ በጣም አስቸጋሪ እና የጥያቄ ጊዜ ነበረ፡፡ በሁሉም የተተወበት ጊዜ፡፡ ያገኘው ሁሉ ሊገድለው በሚፈልግበት ጊዜ ውሰጥ ሆኖ በአምላኩ በእግዚብሄር ልቡን አበረታ፡፡ ሁሉም ጭልምልም ባለበት ሰዓት ውስጥ አሁን አይኑን መትከል የሚችለው በእግዚአብሄር ላይ ብቻ ነበረ፡፡ ሁሉም ሲሄድ እግዚአብሄር ግን ቀሪ ረዳተችን፣ ቀሪ አለኝታችን፣ ቀሪ ዘመዳችን፣ ቀሪ አፍቃሪያችን ነው፡፡1ሳሙኤል 30፡1-6

Sermons

ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት

Posted on
የተወደድህ/ሽ አንባቢ ሆይ፣ ኢየሱስ ለጥያቄህ/ሽ ሲመልስ ግን የመቀበሉና የማስተናገዱ ውሳኔ ለአንቴ/ለአንቺ የተተወ ይሆናል፡፡ የዘላለም ሕይወትን ለምትፈልግ ነፍስ ዛሬም እግዚብሄርን በፍጹም ልብ የመውደድ ጥያቄ ይቀርብላታል፡፡ የእግዚአብሄርንም የጸጋ ሥጦታ በነጻ እንዲቀበል ይጋበዛል፡፡ አንቴም ድነትህን ለመግዛት አትቃጣ፣ ነጻ ነውና አምነህ ተቀበለው፡፡ EECMY, ECMYIS, Mekane Yesus in Scotland, Mekane Yasus, Ethiopian Church in Glasgow, Scotland, Ethiopian Christina Community, Evangelical Church, Lutheran chuch in Glasgow, Scotland. we meet in St George's Tron Church, Church of Scotland, city center. Christian family, infant baptism is also practiced here. Eritrean Christian church from Lutheran chuch of Eritrea. Mark 10:23-31, Glasgow Mekane Yesus, Glasgow Ethiopian Christians, Glasgow Evangelical church, Mekane Yesus

የዘላለም ሕይወትን በሥራ ማግኘት ለሰው አይቻልም፡፡ ምክንያቱም ሰው ሁሉ ኃጢአተኛ ነውና፡፡ የዘላለም ሕይወት ደግሞ ለጻድቃን ብቻ የተዘጋጀ ነው፡፡ በእግዚአብሄር አምኖ እምነቱ እንደጽድቅ ያልተቆጠረለት ሰው (ማለትም ከነ ኋጢአቱ ለዘላለም የሚኖር ኋጢአተኛ ) አይወርሰውም ማለት ነው

Sermons

ጎዳናህን ያቀናልሃል

Posted on
ወደ እግዚብሄርና ወደ ቃሉ ስንመለስ፣ ስንጠጋና በእርሱ መስተዋት ውስጥ ራሳችንን ስንመለከት ግን በትክክል የሆነውንና ምን እንደምንመስል፤ ነገሮችን ለምንና እንዴት እንደምናደርግም ጭምር በግልጥ እናየዋለን፡፡ ጎዳናህን ያቀናልሃል It doesn't matter if we are from Orthodox, catholic, protestant or Lutheran, Muslim or other religions background. What matters is we are all human beings. We are not perfect. All we need is God's forgiveness and mercy to be saved. Jesus Christ died for our sins. If we believe and accept what God has done for us, we will have eternal security የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ የሱስ በስኮትላንድ

“በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን፥ በራስህም ማስተዋል አትደገፍ፤ በመንገድህ ሁሉ እርሱን እወቅ፥ እርሱም ጎዳናህን ያቀናልሃል።”

Sermons

ክርስቲና ስለ ሕይወት ነው

Posted on
ecmyis sunday service, Mekane Yesus in Scotland, Christianity, Glasgow church,

ዓለማዊ ዜጎችን በወንጌሉ ቃል የሰማያዊ ዜጎች የማድረግ ሥራ ውስጥ የመንፈሳዊው ድንበር ጥሰት መዘዞች አሉበት፡፡ ይህ ደግሞ መገለጫው በቤተሰዎች መካከል፣ በዘመዶች መካከል፣ በወዳጆች መካከል፣ በህብረተሰብ መካከል የሚመጡ አለመግባባቶች፣ አለመስማማቶችና በተለይም ስለቃሉ በሚነሱት ስዴቶች ናቸው፡፡ ክርስቲና ለሕወትና ለጥሪ የሚንኖርበት ሕይወት እንጂ የምቾት ሕይወት ብቻ አይደለም፡፡ ያ ማለት ደግሞ ክርስቲያኖች ፈጽሞ የምቾት ሕይወት አያስፈልጋቸውም፣ ወይም በምቾት መኖር አይችሉም ማለት አይደለም፡፡ የእግዚአብሄር ደስታ፣ ሠላም፣ በረከት፣ አብሮነትና መንፈስ የደስታቸውና የምቾታቸው መሠረት ነውና፡፡… የሚላኩ ሰዎች ወይም ደቀ መዛሙርት በተለያዬ መንገድ የሚደግፉአቸውን ከእነርሱ በታች አድርገው መቁጠር አይገባቸውም፡፡ በእግዚአብሄር ፊት ሁለቱም እኩል ዋጋ አላቸውና፡፡

Sermons

የእግዚአብሄርን ክብር ማየት

Posted on
Mekane Yesus in Scotland,evangelical church Mekane Yesus in Scotland,evangelical church Scotland,evangelical churches glasgow scotland, evangelical lutheran church in scotland,baptist church glasgow scotland,evangelical union church scotland, evangelical church scotland,evangelical church glasgow,evangelical churches glasgow scotland,evangelical lutheran church in scotland, mekane Yesus

ኢየሱስ በዚያ ክብር ሆኖ/ ተገልጦ የሚያከብራቸው፣ የሚባርካቸው፣ የሚያመሰግናቸው ሰዎች እንዳሉም ጭምር ይህ የመጽሓፍ ቅዱስ ክፍል ይናገራል፡፡ እነዚያ ሰዎች ያንን ክብር ሊያዩ የሚችሉት በዚህ ክፍል መሠረት፣ ራስን ዝቅ በማድግ መንገድ ነው፡፡ የእግዚአብሄርን ክብር ማየት መታደል ነው፡፡ ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉትም ደግሞ ኢየሱስን በመመስከር፣ እርሱ ለሓጢአተኞች እንዲታወቅ በማድግ፣ ያም ሊያመጣባቸው የሚችለውን መከራ በመቀበልም ጭምር ነው፡፡ እነርሱ ኢየሱስ ሓጢአተኞች ናቸው ባላቸው ፊት ከመመስከራቸው የተነሳ ሓጢአተኞቹ በንስሓ ወደ እግዚአብሄር ይመለሳሉ፡፡ የኢየሱስንም ጌትነት ያውቃሉ፡፡ ጌታን ለመታዘዝም/ለመቀበልም ሆነ ላለመታዘዝ/ላለመቀበል ውሳኔ ያደርጋሉ፡፡

Sermons

ጌታ ሁልጊዜ ትልቅ

Posted on
ጌታ ሁልጊዜ ትልቅ Ethipian and Eritrean Lutheran Christians in Scotland. Amharic Service,Evalgelical Church Mekane Yesus, Ethiopian Christian Church in Glasgow, Eritrean Christian Church in Scotland, Evangelical and Lutheran church,ECIS

ጌታ ሁልጊዜ ትልቅ ነው፡፡ ለደቀ መዛሙርት እንደ ትንቢት የተነጋራቸው እና እንዲጠባበቁት የተጠየቁት ኢየሱስ ተላልፎ እንደሚሠጥ፣ እንዲሞት፣ እንዲነሳና ወደ አባቱ እንዲሄድ ከዚያም ተመልሶ እንደሚወስዳቸው ነበረ (ዮሓ 14፡ 1-6)፡፡ ከእነዚህ አብዛኛው ተፈጽሞ ስላሌ ለእኛ የምንጠብቃቸው ነገሮች አይደሉም፡፡ ግን ለእኛ የቀረ አንድ ነገር ብኖር ኢየሱስ ዳግም እንደሚመጣና እንደሚወስደን ነው፡፡ ለዚህስ እኛ እየተዘጋጀንና ሌሎችን እያዘጋጀን ነው ወይ?

Sermons

ኃጢአተኛው ማቴዎስ ተጠራ

Posted on
I came not to call the righteous, but sinners to repentance.” ኢየሱስም ሰምቶ፦ ሕመምተኞች እንጂ ብርቱዎች ባለ መድኃኒት አያስፈልጋቸውም ኃጢአተኞችን እንጂ ጻድቃንን ልጠራ አልመጣሁም አላቸው።

ኃጢአተኛው-ማቴዎስ-ተጠራ፡፡ ወንድሞቹ እያሉ፣ ዳዊት ተጠራ፣ ሕዝብ እያሉ፣ ገድኦን ተጠራ፣ ሌሎች እያሉ ማቴዎስም ተጠራ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ለእያንነዳዳችን ያለው የእግዚአብሄር ጥሪን መመርመር ጥሩ ነው፡፡ ሰው ስለጠፋ እግዚአብሄር አልጠራንም፡፡ እኛም ደግሞ ከሌሎች ተሸለን ስለተገኘን አይደለም፡፡

Sermons

ዓላማህን ተጠንቀቀው

Posted on
ዓላማህን ተጠንቀቀው Evalgelical Church Mekane Yesus, Ethiopian Christian Church in Glasgow, Eritrean Christian Church in Scotland, Evangelical and Lutheran church,raodmap,road,karaa, menged,meged,ecis,

ዓላማህን ተጠንቀቀው ፡፡ ዛሬ በምናየው የኢየሱስ ትምህርት ውስጥ እንደ ክርስቲያን የምንኖርበትን ዓላማ ከተውንና ካልተጠነቀቅነው ጠቃሚነታችንን ተውን ማለት ነው፡፡ ጠቃሚነቱን የተወ ነገር ደግሞ ክብር አይጠብቀውም፡፡